አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ልውጥ ዝርያ አሚክሮን በዓለም ላይ ታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት እየተሰራጨ ነው ሲል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል። በተለይ የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ስርጭት በአፍሪካ ዝቅተኛ መሆን ችግሩን የበለጠ እንደሚያባብሰው የጤና ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ። ይህን አስመልክቶ ያነጋገርናቸው በደቡብ አፍርካ የህክማና ባለሙያዎች ፕሬዝዳንት የሆኑትና አዲሱን የኮቪድ ቫይረስ ዝርያ ያገኙት ዶክተር አንጀሊክ ኮቴዝ፣ አፍሪካ ክትባቱን በእኩል ደረጃ አግኝታ ቫይረሱን መቆጣጠር ካልቻለች፣ ቀሪው ዓለም ብቻውን ከስጋት ነፃ መሆን አይችልም ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 29, 2024
ሕገ ወጥ ሰፈራ በባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ላይ ስጋት መፍጠሩ ተገለጸ
-
ማርች 28, 2024
ሠላሳ ዓመታት ያለፉት የኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ
-
ማርች 28, 2024
በጋቦን ብሔራዊ ምክክር ሊጀመር ነው
-
ማርች 28, 2024
በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
-
ማርች 28, 2024
በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ
-
ማርች 28, 2024
አማራ ክልል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫ ምላሽ ሰጠ