አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ልውጥ ዝርያ አሚክሮን በዓለም ላይ ታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት እየተሰራጨ ነው ሲል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል። በተለይ የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ስርጭት በአፍሪካ ዝቅተኛ መሆን ችግሩን የበለጠ እንደሚያባብሰው የጤና ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ። ይህን አስመልክቶ ያነጋገርናቸው በደቡብ አፍርካ የህክማና ባለሙያዎች ፕሬዝዳንት የሆኑትና አዲሱን የኮቪድ ቫይረስ ዝርያ ያገኙት ዶክተር አንጀሊክ ኮቴዝ፣ አፍሪካ ክትባቱን በእኩል ደረጃ አግኝታ ቫይረሱን መቆጣጠር ካልቻለች፣ ቀሪው ዓለም ብቻውን ከስጋት ነፃ መሆን አይችልም ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 28, 2023
የእስራኤል-ሐማስ የተኩስ ፋታ ለሁለት ቀናት መራዘሙን ዋይት ሓውስ በደስታ ተቀብሎታል
-
ኖቬምበር 28, 2023
ኦባማን በመሣሉ ዝናው የናኘው ሠዓሊ ቡሩሹን ወደ አፍሪካ መሪዎች ጠቁሟል
-
ኖቬምበር 28, 2023
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ስለምን የአሜሪካ የትምህርት ተቋማትን ይመርጧቸዋል?
-
ኖቬምበር 28, 2023
ቻግኒ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ውስጥ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 28, 2023
በ“ታላቁ ሩጫ” ላይ በተገለጹ ተቃውሞዎች የታሳሪዎች ቁጥር እንደጨመረ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 28, 2023
በአበርገለ የጭላ ወረዳ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ የገለጸው አስተዳደሩ ረጂዎችን ተማፀነ