አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ልውጥ ዝርያ አሚክሮን በዓለም ላይ ታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት እየተሰራጨ ነው ሲል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠንቅቋል። በተለይ የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ስርጭት በአፍሪካ ዝቅተኛ መሆን ችግሩን የበለጠ እንደሚያባብሰው የጤና ባለሙያዎች ያስጠነቅቃሉ። ይህን አስመልክቶ ያነጋገርናቸው በደቡብ አፍርካ የህክማና ባለሙያዎች ፕሬዝዳንት የሆኑትና አዲሱን የኮቪድ ቫይረስ ዝርያ ያገኙት ዶክተር አንጀሊክ ኮቴዝ፣ አፍሪካ ክትባቱን በእኩል ደረጃ አግኝታ ቫይረሱን መቆጣጠር ካልቻለች፣ ቀሪው ዓለም ብቻውን ከስጋት ነፃ መሆን አይችልም ይላሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ