በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ኅብረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት አርባኛ ጉባዔ ተጀመረ


የአፍሪካ ኅብረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት አርባኛ ጉባዔ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:20 0:00

የአፍሪካ ኅብረት የሚኒስትሮች ምክር ቤት አርባኛ ጉባዔ ተጀመረ

የአፍሪካ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ምክር ቤት አርባኛ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ተጀምሯል።

በሚኒስትሮቹ ጉባዔ መክፈቻ ላይ የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ በኮቪድ-19 ጫና፣ በአፍሪካ-2063 አጀንዳና በሌሎችም አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ማብራርያ ሰጥተዋል።

ጉባዔውን እየተከታተለ ያለው ገልሞ ዳዊት ተጨማሪ አለው።

ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ከ25 ደቂቃ በላይ በዘለቀው የጉባዔው መክፈቻ ንግግራቸው በተለይ ለአፍሪካ የፀጥታና ደኅንነት ችግር ልዩ ትኩረት መስጠት እንደሚያስፈልግ በአፅንዖት አሳስበዋል።

XS
SM
MD
LG