በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡርኪና ፋሶን መፈንቅለ መንግስት በመደገፍ ሰዎች በጎዳና ላይ ደስታቸውን እየገለጹ ነው


የቡርኪና ፋሶን መፈንቅለ መንግስት በመደገፍ ሰዎች በጎዳና ላይ ደስታቸውን እየገለጹ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:17 0:00

የቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ ኃይል ደጋፊዎች አይ ኤስ የተሰኘውን እስላማዊ መንግስት አሸባሪ ቡድን ለመዋጋት ይበጃሉ በማለት ሰኞ እለት በሃገሪቱ የተካሄደውን መፈንቅለ መንግስት በደስታ ተቀብለዋል፡፡ ይሁንና ፕሬዘዳንት ሮች ካቦሬ ላይ የግድያ ሙከራ የቃጣ መፈንቅለመንግስት በዘላቂነት ወደ ዴሞክራሲ ለመመለስ ያለውን ተስፋ ያሰጋል እያሉ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG