በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ የጤና ጥበቃ ፈተናዎች


የትግራይ የጤና ጥበቃ ፈተናዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

የትግራይ የጤና ጥበቃ ፈተናዎች

“መድኃኒትና የህክምና መሣሪያዎች ላለፉት ሰባት ወራት ወደ ትግራይ ባለመግባታቸው ጊዜያቸው ያለፈ መድኃኒቶች ለታካሚዎች እየተሰጠ ነው” ሲሉ የክልሉን ጤና ጉዳይ በኃላፊነት የያዙ ባለሥልጣናት መቀሌ ላይ ተናግረዋል።

ለአንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ላይ መዋል የሚገባቸውን መርፌና ጓንቶች እየተደጋገሙ አገልግሎት ላይ እየዋሉ መሆኑንም ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG