አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያና የኬንያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔዎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ።
የሁለቱ ሃገሮች የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔዎች “በፓን አፍሪካዊ” መንፈስ ትብብሩን ወደ ምስራቅ አፍሪካ አገሮች ለማስፋፋትም ዓላማ እንዳላቸው ተገልጿል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።
የኢትዮጵያና የኬንያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔዎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ።
የሁለቱ ሃገሮች የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔዎች “በፓን አፍሪካዊ” መንፈስ ትብብሩን ወደ ምስራቅ አፍሪካ አገሮች ለማስፋፋትም ዓላማ እንዳላቸው ተገልጿል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።