በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በከሚሴ ለውጥና ሽግሽግ ተደርጓል


በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን የአመራር ለውጥና ሽግሽግ አድርጓል። የአመራር ለውጥና ሽግሽግ ያስፈለገው የአካባቢውን ኗሪ የደህንነት ሥጋት ለመቅረፍ ጭምር መሆኑን የዞኑ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ መምሪያ አስታውቋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በከሚሴ ለውጥና ሽግሽግ ተደርጓል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:22 0:00


XS
SM
MD
LG