በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው የመመለስ ጅምር


ተፈናቃዮችን ወደ ቀያቸው የመመለስ ጅምር
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:04 0:00

በጦርነቱ ምክኒያት ከተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች ተፈናቅለው ደብረብርሃን ከተማና በሌሎች የሰሜን ሸዋ ዞን አካባቢዎች ተጠልለው የነበሩ ተፈናቃዮች ወደ አካባቢያቸው መመለስ ጀምረዋል። ተፈናቃዮቹ በደብረብርሃን በቆዩባቸው ጊዜያት የነበራቸውን ገንዘብ ከመጨረስ አልፎ ንብረቶቻቸው ስለመወደመባቸው ወደ ቀያያቸው ሲመለሱም የሚደረግላቸው ድጋፍ እንዲቀጥል ጠይቀዋል፡፡

ተፈናቃዮቹ የእርዳታ አቅርቦት እንዳይቋረጥባቸው እየተሠራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የሰሜን ሸዋ ዞንምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሲሳይ ወልደ አማኑኤል ናቸው፡፡
XS
SM
MD
LG