በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የተመድ መርማሪዎችን እንድትቀበል የሚያስገድድ ዓለም አቀፍ ህግ አለን ?


ኢትዮጵያ የተመድ መርማሪዎችን እንድትቀበል የሚያስገድድ ዓለም አቀፍ ህግ አለን ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:54 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ ተፈጽመዋል የተባሉ የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችን ለመመርመር የሚችል የባለሙያዎች ቡድን ለማቋቋም የተባባሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት ወስኗል ።የአሁኑ ውሳኔ የውዝግብ ምንጭ ሆኗል ።ለምን ? ለዚህ መልስ ለማግኘት ሀብታሙ ስዩም በተለያዩ ዓለም አቀፍ የአውታሮች ላይ ሚያቀርቧቸው በተለይ አፍሪካን የሚመለከቱ ህግ እና ፖለቲካ ነክ ትንታኔዎች የሚታወቁትን ዶ/ር አደም ካሴን በስልክ አግኝቷል ። ሙሉ ቆይታውን ያዳምጡ ።

XS
SM
MD
LG