በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማኅበራዊ መገናኛ አንቂና ፀሃፊ ታሰሩ


የማኅበራዊ መገናኛ አንቂና ፀሃፊ ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:34 0:00

በማኅበራዊ ሚድያ ላይ በአንቂነትና መንግሥትን በመቃወም የሚታወቀው እያስፔድ ተስፋዬ በአዲስ አበባ ፖሊስ ተይዞ መታሰሩ ታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ ደራሲና ተርጓሚ ህንሴኔ መኩሪያም ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ በአዲስ አበባ ፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ጓደኛቸውና የሥራ ባልደረባቸው ለቪኦኤ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG