የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያለ ስማርት ሀውስ ወይም የውጪውን ሁኔታ በማስተዋል እራሱን የሚቆጣጠር ቤት እና የስልክ አጠቃቀምን የሚያቀል መተግበሪያ በመስራት ሀገር አቀፍ ሽልማቶችን ያገኘው ወጣት ናትናኤል ታምሩ ከአራት ወር በፊት የፕሮግራማችን እንግዳ ነበር። በዚህ የፈጠራ ስራውና የትምህርት ብቃቱ ካሊፎርኒያ የሚገኘው ሚነርቫ ዩንቨርስቲ ነፃ የትምህርት እድል ቢሰጠውም ለጉዞ የሚያፈልጉትን ወጪዎች ለመሸፈን አለመቻሉን ነግሮን የነበረው ናትናኤል በፕሮግራማችን ላይ ከቀረበ በኃላ በተደረገለት ድጋፍ ወደ ሳንፍራንሲስኮ ከተማ አቅንቶ በሰው ሰራሽ ልህቀት (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ) የመጀመሪያ አመት ትምህርቱን መከታተል ጀምሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 21, 2024
ቡብ ሱዳን ያለዕድሜ መዳርን ለማስወገድ የያዘችው አዲስ ጥረት
-
ኦክቶበር 21, 2024
በታጣቂዎች ተፈጸመ በተባለ ጥቃት 19 ሚሊሽያ አባላት ኦሮሚያ ውስጥ መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ
-
ኦክቶበር 21, 2024
በትረምፕ እና ሀሪስ ምርጫ ዘመቻ “የውስጥ ጠላት” እና “ያልተረጋጋ” መባባሉ ተባብሷል
-
ኦክቶበር 21, 2024
ለትግራይ ክልል ተረጂዎች ገቢ ማሰባሰብ ተጀመረ
-
ኦክቶበር 18, 2024
በኢንተርኔትን ነፃነት ኢትዮጵያ ከአፍሪካ የመጨረሻ ደረጃ ላይ ትገኛለች
-
ኦክቶበር 18, 2024
በስምንት ወራት ውስጥ ከስልሳ በላይ ሰዎች በኮሌራ መሞታቸውን አማራ ክልል አስታወቀ