በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ ከእኔ ይልቅ ሽልማቱ የሚገባው (ለጦርነቱ ሰለባዎች ) ፣ ለእነሱ ነው ”-የምስል ዘጋቢ ሶለን ገመቹ


“ ከእኔ ይልቅ ሽልማቱ የሚገባው (ለጦርነቱ ሰለባዎች ) ፣ ለእነሱ ነው ”-የምስል ዘጋቢ ሶለን ገመቹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:10 0:00

የ"ማይካድራ ጭፍጨፋን " ጨምሮ በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት የደረሱ አሰቃቂ ትዕይንቶች በምስል ከሰነዱ ጋዜጠኞች መካከል አንዱ የሆነው ሶለን ገመቹ ከሰሞኑ የ ሮሪ ፔክ ሽልማትን አሸንፏል። በስራቸው የላቀ ብቃት ላሳዩ ፍሪላንስ ጋዜጠኞች የሚሰጠውን ሽልማት የተቀበለው ሶለን ከስራው ጋር የተገናኙ ትውስታዎቹን እና የሽልማቱን ፋይዳ ለሀብታሙ ስዩም አጋርቶታል ።

XS
SM
MD
LG