በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ጦርነቱን እንዲቀላቀል መገደዱን ገለፀ


አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ጦርነቱን እንዲቀላቀል መገደዱን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:12 0:00

የኦሎምፒክ ሻምፒዮኑ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ ወደ ጦር ግንባር በማቅናት የኢትዮጵያን ወታደራዊ ኃይልን ሊቀላቀል እንደሚችል አስታውቋል። አንድ ስፖርተኛ የሰላም አምባሳደር መሆን እንዳለበት የሚያምነው ኃይሌ ጦርነቱን እንዲቀላቀል መገደዱን ገልጿል። // ዘገባውን የሮይተርስ ነው፤ ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ//

XS
SM
MD
LG