በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መደበኛ ሥራዎችን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስት ደመቀ መኮንን ያስተባብራሉ ተብሏል


መደበኛ ሥራዎችን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስት ደመቀ መኮንን ያስተባብራሉ ተብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:22 0:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ወደ ግንባር መዝመታቸውን ተከትሎ የመንግሥቱን መደበኛ ሥራዎች ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እንዲመሩ ተወስኗል። “የጠቅላይ ሚኒስትሩ መዝመት በህዝቡ ዘንድ መነቃቃት ፈጥሯል” ብሏል የመንግሥት ከምዩኒኬሽንስ አገልግሎት። መሬት ላይ ያለው ሁኔታ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን እንደሚያደናቅፍ ዩናይትድ ስቴትስና ሌሎች አካላት ሥጋታቸውን እየገለፁ መሆናቸው ይታወቃል።

XS
SM
MD
LG