No media source currently available
የህወሃት አማፂያን ወደ አዲስ አበባ ለመግባትም ሆነ የጂቡቲን መሥመር ለመያዝ የሚያደርጉትን ጥረት አጥብቀው እንደሚቃወሙ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ አገራቸው የተመለሱት የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ጄፈሪ ፌልትማን አስታውቀዋል።