በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ጉዳይ የአምባሳደር ፌልት ማን ተስፋና ስጋት


በኢትዮጵያ ጉዳይ የአምባሳደር ፌልት ማን ተስፋና ስጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:12 0:00

የህወሃት አማፂያን ወደ አዲስ አበባ ለመግባትም ሆነ የጂቡቲን መሥመር ለመያዝ የሚያደርጉትን ጥረት አጥብቀው እንደሚቃወሙ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ አገራቸው የተመለሱት የዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ጄፈሪ ፌልትማን አስታውቀዋል።

XS
SM
MD
LG