No media source currently available
በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን ሰገን ከተማ ዙሪያና አጎራባች ወረዳዎች ተከስቶ በሺሆች የሚቆጠሩ ዜጎችን ያፈናቀለው ሁከትና የፀጥታ ችግር ተረጋግቶ አንፃራዊ ሰላም መስፈኑን የክልሉ የሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል።