በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመዝመት ውሳኔ በቀጠናዊ ጉዳዮች ተንታኝ ዐይን


የጠቅላይ ሚኒስትሩ የመዝመት ውሳኔ በቀጠናዊ ጉዳዮች ተንታኝ ዐይን
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:05 0:00

ክራይስ ግሩፕ የተሰኘው የዓለም አቀፍ ቀውስ አጥኝ እና ተንታኝ ተቋም የአፍሪቃ ቀንድ ቅርንጫፍ ባልደረባ የሆኑት ሙሩዚ ሙታይጋ የጠቅላይ ሚስትሩ እርምጃ የቀውሱን ግዝፈት ጠቋሚ መሆኑን ተናግረዋል። ይሁንና የሰላም ተስፋ አሁንም እንዳልጨለመም ይሟገታሉ። ሀብታሙ ስዩም ነው ያናገራቸው ።

XS
SM
MD
LG