በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምስረታ


የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምስረታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 11ኛው የኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ሆኖ ዛሬ በካፋ ዞን ቦናጋ ከተማ ተመሰረተ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ነጋሽ ዎጊሾ በክልሉ ተጣጣኝ እና እኩል የኢኮኖሚና የፖለቲካ ሥልጣን ክፍፍል ይደረጋል ብለዋል።

XS
SM
MD
LG