በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግሥት “ሸኔ” ባላቸው ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ


መንግሥት “ሸኔ” ባላቸው ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:31 0:00

በኦሮምያ ምዕራብ ሸዋና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች ውስጥ የሚንቀሳቀሱ በርካታ የሸኔ በሚላቸው ታጣቂዎች ላይ መንግሥት እርምጃ መውሰዱን የፌደራል መንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ አገልግሎት አስታውቋል። ያሉት እርምጃ የተወሰደው ባለፉት ሁለት ሣምንታት ውስጥ መሆኑን የአገልግሎቱ ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ ጠቅሰው የተገደሉና የተማረኩ ታጣቂዎች መኖራቸውን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG