በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ክልል ቀጣይ ዕጣ ፋንታ


የደቡብ ክልል ቀጣይ ዕጣ ፋንታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:20 0:00

በደቡብ ክልል እየተመሰረቱ የሚገኙ ክልሎች የሕዝብ ችግር የሚፈቱ እንጂ ተጨማሪ ፈተና ይዘው የሚመጡ መሆን የለባቸውም ሲሉ ምሁራን ተናገሩ። “ክልሉን ወደ ተለያዩ ክልሎች መከፋፈሉ ሕዝቡ የራሱን ዕድል በራሱ ጊዜ እንዲወስን እድል ይሰጠዋል” ያሉት በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ መምሕሩ ዶ/ር ንጉስ በላይ ናቸው።

የዓለም አቀፍ ግንኙነትና የፖለቲካ ሳይንስ ምሑሩ አቶ ዳያሞ ዳሌ፤ “ክልሉ እየተበታተነ ያለው የክልሉ ሕዝብ ጥያቄ ስላልተመለሰ ነው” ብለዋል። “የክልሉ የበጎ ጎን ዕጣ ፈንታም የሚወሰነውም በኢትዮጵያ አንድነት ነው” ሲሉ ተናግረዋል።
XS
SM
MD
LG