በሰሜን ሸዋ የሚገኙ ተፈናቃዮች በቀውስ ውስጥ እንደሚገኙ ገለፁ
ከደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች እንዲሁም በዙሪያው ካሉ አካባቢዎች ተፈናቅለው ወደ ሰሜን ሸዋ የገቡ የኅብረተስብ ክፍሎች“በአሳሳቢ ሰብአዊ ቀውስ ውስጥ እንገኛለን” ሲሉ ገለጹ፡፡ተፈናቃዮቹ የመንግሥትንና የበጎ አድራጊዎችን ድጋፍ ጠይቀዋል።የአማራ ከልል አደጋ መከላከል ምግብ ዋስትናና ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን በሕግ ማስከበር፤በማንንትና በግጭት ሲሉ በገለጿቸው ምክንያቶች ከ2ሚሊዮን በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች በክልሉ ውስጥ ሳይፈናቀሉ እንደማይቀር አስታውቋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
የሰው ሰራሽ ሙቀት ማዕበል በምዕራብ አፍሪካ
-
ኤፕሪል 19, 2024
በኢትዮጵያ የሙዚቃ አልበም ሥራዎች መሟሟቅ “የሙዚቃ ዘመን ለውጥን ያሳያል”
-
ኤፕሪል 19, 2024
በጉጉት የሚጠበቀው የለንደኑ የሴቶች ማራቶን
-
ኤፕሪል 19, 2024
ግብጽ በሰው 5 ሺሕ ዶላር እያስከፈለች የፍልስጤም ስደተኞችን እየተቀበለች ነው
-
ኤፕሪል 19, 2024
ባይደን ከቻይና በሚገቡ አንዳንድ የብረታ ብረት ምርቶች ላይ ሦስት እጥፍ ቀረጥ ሊጥሉ ነው