በሰሜን ሸዋ የሚገኙ ተፈናቃዮች በቀውስ ውስጥ እንደሚገኙ ገለፁ
ከደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች እንዲሁም በዙሪያው ካሉ አካባቢዎች ተፈናቅለው ወደ ሰሜን ሸዋ የገቡ የኅብረተስብ ክፍሎች“በአሳሳቢ ሰብአዊ ቀውስ ውስጥ እንገኛለን” ሲሉ ገለጹ፡፡ተፈናቃዮቹ የመንግሥትንና የበጎ አድራጊዎችን ድጋፍ ጠይቀዋል።የአማራ ከልል አደጋ መከላከል ምግብ ዋስትናና ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን በሕግ ማስከበር፤በማንንትና በግጭት ሲሉ በገለጿቸው ምክንያቶች ከ2ሚሊዮን በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች በክልሉ ውስጥ ሳይፈናቀሉ እንደማይቀር አስታውቋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ማህበራዊ አውታሮች ለዕውቀት ሸግግር ፤ ቆይታ ከአንተነህ ተሰማ (አቢ) ጋር
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ቦረና ድርቅ እየበረታ ነው
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ጦርነቱ አማራ ክልል ውስጥ የውኃ አገልግሎትን አቋርጧል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
ጀርመን ሊዮፐርዶቿን እየላከች ነው
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
በቡርጂና በጉጂ አካባቢዎች እርቅ ወርዷል
-
ጃንዩወሪ 28, 2023
የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለሰሞኑ የአማራ ክልል ዞኖች ሁከት