በሰሜን ሸዋ የሚገኙ ተፈናቃዮች በቀውስ ውስጥ እንደሚገኙ ገለፁ
ከደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች እንዲሁም በዙሪያው ካሉ አካባቢዎች ተፈናቅለው ወደ ሰሜን ሸዋ የገቡ የኅብረተስብ ክፍሎች“በአሳሳቢ ሰብአዊ ቀውስ ውስጥ እንገኛለን” ሲሉ ገለጹ፡፡ተፈናቃዮቹ የመንግሥትንና የበጎ አድራጊዎችን ድጋፍ ጠይቀዋል።የአማራ ከልል አደጋ መከላከል ምግብ ዋስትናና ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን በሕግ ማስከበር፤በማንንትና በግጭት ሲሉ በገለጿቸው ምክንያቶች ከ2ሚሊዮን በላይ የኅብረተሰብ ክፍሎች በክልሉ ውስጥ ሳይፈናቀሉ እንደማይቀር አስታውቋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 28, 2023
የእስራኤል-ሐማስ የተኩስ ፋታ ለሁለት ቀናት መራዘሙን ዋይት ሓውስ በደስታ ተቀብሎታል
-
ኖቬምበር 28, 2023
ኦባማን በመሣሉ ዝናው የናኘው ሠዓሊ ቡሩሹን ወደ አፍሪካ መሪዎች ጠቁሟል
-
ኖቬምበር 28, 2023
ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ስለምን የአሜሪካ የትምህርት ተቋማትን ይመርጧቸዋል?
-
ኖቬምበር 28, 2023
ቻግኒ ከሚገኙ ተፈናቃዮች ውስጥ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 28, 2023
በ“ታላቁ ሩጫ” ላይ በተገለጹ ተቃውሞዎች የታሳሪዎች ቁጥር እንደጨመረ ተገለጸ
-
ኖቬምበር 28, 2023
በአበርገለ የጭላ ወረዳ ሰዎች በረኀብ እንደሞቱ የገለጸው አስተዳደሩ ረጂዎችን ተማፀነ