ለኢትዮጵያ የመከላከያ ሠርራዊት ድጋፍ የተገለጸባቸውና በሃገሪቱ ፓርላማ በአሸባሪነት የተፈረጁት ህወሃት እና ሸኔ የተወገዙባቸዉ ሰልፎች ዛሬ በ19 የኦሮምያ ክልል ከተሞች ተካሂደዋል። ሰልፉ ከተካሄደባቸው ከተሞች መካከል ከተወሰኑት አንዳንድ ተሳታፊዎችን አነጋግረናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
ለውጭ ባለሀብቶች እየተከፈተ ያለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ - በጫና ወይስ በዕቅድ?
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኢትዮጵያ መንግሥት የባለድርሻዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ቀውሶችን ለመፍታት ቃል ገባ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የፕሬዚዳንት ባይደንና የትራምፕ የዲፕሎማሲ አያያዞች በንጽጽር ሲታዩ
-
ኤፕሪል 18, 2024
የባይደን የምረጡኝ ዘመቻ እና የትረምፕ የፍርድ ቤት ሳምንታዊ ውሎዎች
-
ኤፕሪል 18, 2024
ዋላዩ የኦሃዮ ግዛት ድጋፍ ወደ ወግ አጥባቂ ፕሬዚዳንታዊ እጩዎች እያጋደለ ነው
-
ኤፕሪል 18, 2024
የኦሮሞ እና የትግራይና ማኅበረሰብ አባላት ጦርነት እንዲቆም የሚጠይቅ ሰልፍ አካሄዱ