በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመቀሌ ከተማና አቅራቢያው ተፈፀመ በተባለ የአየር ጥቃት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ


በመቀሌ ከተማና አቅራቢያው ተፈፀመ በተባለ የአየር ጥቃት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት ድርጊቱን አስተባብሏል በመቀሌ ከተማና በአቅራቢያው ባለ ገጠር ቀበሌ ተፈጽሟል ባሉት የአውሮፕላን ጥቃት የሰው ሕይወት ማለፉና ነዋሪዎች መቁሰላቸውን፤ በጥቃቱ የተጎዳ ነዋሪና የሕክምና ባለሞያ ገለፁ።በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መንግስት ቃል አቀባይ ዶ/ር ለገሰ ቱሉ የተባለው ጥቃት ማስተባበላቸውን እና “የኢትዮጵያ መንግስት የገዛ ከተማዎን ለምን ያጠቃል? መቀሌ የኢትዮጵያ ከተማ ናት ። ’’ ማለታቸውን ሮይተርስ ዘግቧል።

XS
SM
MD
LG