በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀገረ ሠላም ተፈናቃዮች በችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ


በሀገረ ሠላም ተፈናቃዮች በችግር ላይ መሆናቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:53 0:00

በትግራይ ክልል ሀገረ ሠላም ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች እርዳታ ባለማግኘታቸው በችግር ላይ እንደሚገኙ ተናገሩ።

በሌላ በኩል በከተማው መካከለኛ ሆስፒታል ውስጥ በማገልገል ላይ የሚገኙ የሕክማና ባለሞያዎች የመድሃኒ እጥረት እንዳለባቸው ገልፀው በአጃቸው ላይ የሚገኘው መድሃኒት በቅርቡ ሙሉ ለሙሉ እንደሚጠናቀቅ ተናግረዋል።


XS
SM
MD
LG