የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት የፈረጀውና እራሱን የትግራይ ኃይል ብሎ በሚጠራው በህወሓት ታጣቂ ቡድን ቁጥጥር ሥር መሆኑ ከሚነገረው ከራያ ቆቦ ዋጃ አካባቢ ከ1 ሺሕ በላይ ነዋሪዎች ተፈናቅለው ደሴ ከተማ መግባታቸውን ገለፁ።
አብዛኛውን ቁጥር የሚይዙት ወጣቶች መሆናቸው የሚናገሩት ተፈናቃዮቹ፤ በመኖሪያ መንደራቸው ተከሰተ ያሉትን ጫና ተቋቁሞ ለመቆየት ያደረጉት ጥረት ስላልተሳካላቸው መፈናቀላቸውን ተናግረዋል።
አብዛኛውን ቁጥር የሚይዙት ወጣቶች መሆናቸው የሚናገሩት ተፈናቃዮቹ፤ በመኖሪያ መንደራቸው ተከሰተ ያሉትን ጫና ተቋቁሞ ለመቆየት ያደረጉት ጥረት ስላልተሳካላቸው መፈናቀላቸውን ተናግረዋል።