በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከራያ ቆቦ ዋጃ አካባቢ የተፈናቅሉ ደሴ ከተማ መግባታቸውን ገለፁ


ከራያ ቆቦ ዋጃ አካባቢ የተፈናቅሉ ደሴ ከተማ መግባታቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00
የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት የፈረጀውና እራሱን የትግራይ ኃይል ብሎ በሚጠራው በህወሓት ታጣቂ ቡድን ቁጥጥር ሥር መሆኑ ከሚነገረው ከራያ ቆቦ ዋጃ አካባቢ ከ1 ሺሕ በላይ ነዋሪዎች ተፈናቅለው ደሴ ከተማ መግባታቸውን ገለፁ።
አብዛኛውን ቁጥር የሚይዙት ወጣቶች መሆናቸው የሚናገሩት ተፈናቃዮቹ፤ በመኖሪያ መንደራቸው ተከሰተ ያሉትን ጫና ተቋቁሞ ለመቆየት ያደረጉት ጥረት ስላልተሳካላቸው መፈናቀላቸውን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG