በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ 11ኛ ክልል የምትመሰርትበት ድምጽ በ”ሕዝበ ውሳኔ” መገኘቱን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ


ኢትዮጵያ 11ኛ ክልል የምትመሰርትበት ድምጽ በ”ሕዝበ ውሳኔ” መገኘቱን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:07 0:00

የኢትጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ በሰጠው መግለጫ፣ መስከረም 20 በተካሔደው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝበ-ውሳኔ በደቡብክልል የሚገኙ 5 ዞኖች እና አንድ ልዩ ወረዳ በአዲስ ክልል ለመደራጀት የሚያስችላቸውን ከፍተኛ ድምጽ አግኝተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG