No media source currently available
የኢትጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዛሬ በሰጠው መግለጫ፣ መስከረም 20 በተካሔደው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝበ-ውሳኔ በደቡብክልል የሚገኙ 5 ዞኖች እና አንድ ልዩ ወረዳ በአዲስ ክልል ለመደራጀት የሚያስችላቸውን ከፍተኛ ድምጽ አግኝተዋል፡፡