በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቁጫ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አባላቱ ለእስር መዳረጋቸውን ገለጸ


ቁጫ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አባላቱ ለእስር መዳረጋቸውን ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00

ቁጫ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አባላቱ ለእስር መዳረጋቸውን ገለጸ

የቁጫ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን ቁጫ ወረዳ ውስጥ የሚገኙ አባላቱ በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች ያለ አግባብ እየታሰሩ መሆኑን በመግለፅ አቤቱታ አሰማ። ከ150 በላይ አባላቱ በእስር ላይ እንደሚገኙም አስታውቋል።

የጋሞ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ዘውዴ ግለሰቦቹ የታሰሩት በወንጀል ተጠርጥረው ነው ብለዋል። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ጉባኤ በበኩሉ ስለ አባላቱ እስርና ተፈፅሞባቸዋል ስላለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት መረጃው እንዳለው ገልፆ፤ የሚመለከታቸው አካላት ተገቢውን ማጣራት አድርገው ፍትህ እንዲያሰፍኑ ጠይቋል።

XS
SM
MD
LG