በመረጃ ቴክኖሎጂ ሰልጥነው በዓለማችን ከሚገኙ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ድርጅቶች ጋር የሰሩ ሁለት ወጣቶች በፈጠሩት በበይነ መረብ የሚከናወን የገንዘብ መክፈያ ስርዓት አማካኝነት ለአባይ ግድብ ማሰሪያ በተደረገ የገንዘብ ማሰባሰብ ዘመቻ በ90 ሰዓት ውስጥ ከ100 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰብ ተችሏል። ቻፓ የተሰኘው ይህ ቴክኖሎጂ በተለይ በንግድ ላይ ለተሰማሩ ሰዎች ከየትኛውም አለም በቀላሉ ገንዘብ ለመክፈልና ለመቀበል የሚረዳቸው ሲሆን በተለይ እንደኢትዮጵያ ባሉ ታዳጊ ሀገሮች ላይ ገንዘብ በቀላሉ እንዲዘዋወር በማድረግ የሀገርን ጥቅል የኢኮኖሚ ገቢ እንደሚያሳድግ የቻፓ ተባባሪ መስራች ናኤል ሀይለማሪያም ያስረዳል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ