በመረጃ ቴክኖሎጂ ሰልጥነው በዓለማችን ከሚገኙ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ድርጅቶች ጋር የሰሩ ሁለት ወጣቶች በፈጠሩት በበይነ መረብ የሚከናወን የገንዘብ መክፈያ ስርዓት አማካኝነት ለአባይ ግድብ ማሰሪያ በተደረገ የገንዘብ ማሰባሰብ ዘመቻ በ90 ሰዓት ውስጥ ከ100 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰብ ተችሏል። ቻፓ የተሰኘው ይህ ቴክኖሎጂ በተለይ በንግድ ላይ ለተሰማሩ ሰዎች ከየትኛውም አለም በቀላሉ ገንዘብ ለመክፈልና ለመቀበል የሚረዳቸው ሲሆን በተለይ እንደኢትዮጵያ ባሉ ታዳጊ ሀገሮች ላይ ገንዘብ በቀላሉ እንዲዘዋወር በማድረግ የሀገርን ጥቅል የኢኮኖሚ ገቢ እንደሚያሳድግ የቻፓ ተባባሪ መስራች ናኤል ሀይለማሪያም ያስረዳል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ