በመረጃ ቴክኖሎጂ ሰልጥነው በዓለማችን ከሚገኙ ግዙፍ የቴክኖሎጂ ድርጅቶች ጋር የሰሩ ሁለት ወጣቶች በፈጠሩት በበይነ መረብ የሚከናወን የገንዘብ መክፈያ ስርዓት አማካኝነት ለአባይ ግድብ ማሰሪያ በተደረገ የገንዘብ ማሰባሰብ ዘመቻ በ90 ሰዓት ውስጥ ከ100 ሺህ ዶላር በላይ መሰብሰብ ተችሏል። ቻፓ የተሰኘው ይህ ቴክኖሎጂ በተለይ በንግድ ላይ ለተሰማሩ ሰዎች ከየትኛውም አለም በቀላሉ ገንዘብ ለመክፈልና ለመቀበል የሚረዳቸው ሲሆን በተለይ እንደኢትዮጵያ ባሉ ታዳጊ ሀገሮች ላይ ገንዘብ በቀላሉ እንዲዘዋወር በማድረግ የሀገርን ጥቅል የኢኮኖሚ ገቢ እንደሚያሳድግ የቻፓ ተባባሪ መስራች ናኤል ሀይለማሪያም ያስረዳል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ