በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተፈናቃዮችን ድጋፍ የሚሰጡ የባህር ዳር ነዋሪ


ተፈናቃዮችን ድጋፍ የሚሰጡ የባህር ዳር ነዋሪ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

ጦርነት እየተካሄደባቸው ካሉ የአማራ ክልል አካባቢዎች የዋግህምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አንዱ ነው። ከተለያዩ የዞኑ ወረዳዎች ተፈናቅለው ባህር ዳር ከተማ ከሚገኙት ተፈናቃዮች አሥራ ሰባቱን ወደ መኖሪያ ቤታቸው ወስደው በማስተናገድ ላይ የሚገኙ አንድ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪ ጋር ቆይታ አድርገናል።

XS
SM
MD
LG