በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ መምህራን ስራ ከመጀምራቸው በፊት እንዲከተቡ ስለሚያደርገው መመሪያ ምን ይላሉ?


የአዲስ አበባ መምህራን ስራ ከመጀምራቸው በፊት እንዲከተቡ ስለሚያደርገው መመሪያ ምን ይላሉ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:01 0:00

ጥቅምት 1 ትምህርት ከመጀመሩ በፊት የአ.አ ትምህርት ቢሮ መምህራን እና የትምህርት ቤት አስተዳደር አባላት ከስራቸው አንጻር ከፍተኛ የሆነ የኮቪድ 19 ተጋላጭነት እንዳላቸው በመገንዘብ እራሳቸውንም ሆነ ቤተሰባቸውን ከበሽታው እንዲጠብቁ ለማስቻል አስገዳጅ የሆነ የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት እንዲወስዱ አስገዳጅ የሆነ መመሪያ ወጥቷል፡፡ በዚህ ጉዳይ ምምህራኑ ምን ይላሉ?

XS
SM
MD
LG