በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት አዲስ መተግበሪያ ተዘረጋ


ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት አዲስ መተግበሪያ ተዘረጋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:41 0:00

ለኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት አዲስ መተግበሪያ ተዘረጋ

ባለፈው ሀምሌ መንግሥት በመላው ዓለም ከሚገኙት ኤምባሲዎችና ቆንስላዎቹ ውስጥ ከፊሎቹን ለመዝጋት ማሰቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ እንደ ምክንያት የቀረበው ዋነኛው ምክንያት አላግባብ ይወጣል የተባለው ወጭ ነው፡፡

አብዛኞቹን የዲሎማቲክ ሥራዎች ከአዲስ አበባ ሆኖ መስራት እንደሚቻል የገለጹ ሲሆን፣ በመላው ዓለም የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያን የአገልግሎት ጥያቄዎች የሚያሟላበት መንገድም አብሮ ማዘጋጀቱንም ደግሞ የኢምግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙጂብ ጀማል ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡

በአዲሱ የዲጂታል መተግበሪያ እስከ 100 ሺ ሰዎችን ማስተናገድ እንችላለን ይላሉ፡፡ ይህ ወጭ በቀመነስና በምጣኔ ሀብቱ ላይ የሚኖረው ተጽእኖ ምን ይሆናል?

XS
SM
MD
LG