በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደላንታ ወረዳ ቀበሌዎች ውስጥ ሰብአዊ ጉዳት እየደረሰ መሆኑ ተነገረ


ወገልጤና ከተማ
ወገልጤና ከተማ

የኢትዮጵያ መንግሥት በአሸባሪነት የፈረጀውና ራሱን የትግራይ መከላከያ ኃይል ብሎ የሚጠራው አካል ይገኝባቸዋል በተባሉት በደቡብ ወሎ ዞን የደላንታ ወረዳ ቀበሌዎች ውስጥ አሳሳቢ ሰብአዊ ጉዳት እየደረሰ መሆኑን ተፈናቅለው በወረዳው ዋና ከተማ ወገልጤና የሚገኙ አስተያየት ሰጭዎች ተናገሩ፡፡

ተፈናቅለው በወገልጤና ከተማ የተጠለሉ የወረዳው ነዋሪዎች እስካሁን ያገኙት ምንም ዓይነት የዕለት ድጋፍ ያአለመኖሩን አመልክተዋል።

የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ማስተባባሪያ ጽ/ቤት በበኩሉ የደረሰው መረጃ ያለመኖሩን ገልጾ ከሚመለከተው አካል ዝርዝር እንደ ደረሰው ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጧል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ደላንታ ወረዳ ቀበሌዎች ውስጥ ሰብአዊ ጉዳት እየደረሰ መሆኑ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:22 0:00


XS
SM
MD
LG