በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሞ ወንዝ ሞልቶ ከ62ሺህ በላይ ነዋሪዎች ተፈናቀሉ


የኦሞ ወንዝ ሞልቶ ከ62ሺህ በላይ ነዋሪዎች ተፈናቀሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:24 0:00
በደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን በዳሰነች ወረዳ የኦሞ ወንዝ ሞልቶ ከ62ሺህ በላይ ነዋሪዎች መፈናቀላቸው እና ለችግር መጋለጣቸውን የአካባቢው ባለ ሥልጣናት ይፋ አደረጉ።
የደቡብ ኦሞዞን አስተዳደር በበኩሉ “በየዓመቱ ይከሰታል ያለውን የኦሞ ወንዝ የመጥለቅለቅ አደጋ በዘላቂነት ለማስቀረት የክልል እና የፌዴራል መንግሥት በጥናት ላይ የተመሰረተ እርምጃ መውሰድ አለባቸው” ሲል አሳስቧል።
XS
SM
MD
LG