በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህወሓት ታጣቂዎች ንፋስ መውጫ ከተማ ውስጥ ጾታዊ ጥቃት መፈፀማቸው ተገለጸ


የህወሓት ታጣቂዎች ንፋስ መውጫ ከተማ ውስጥ ጾታዊ ጥቃት መፈፀማቸው ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:28 0:00

የህወሓት ታጣቂዎች ንፋስ መውጫ ከተማ በቆዩባቸው አሥራ አንድ ቀናት ውስጥ በብዙ አዳጊ እና በአዛውንት ሴቶች ላይ ጾታዊ ጥቃት መፈፀማቸውን የጥቃቱ ሰለባ መሆናቸውን የሚናገሩ የከተማዋ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። ቤት ለቤት እየዞሩ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሚሰጡ ወጣቶችም ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሴቶች የሥነ ልቦና ድጋፍ በመስጠት ላይ መሆናቸውን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG