No media source currently available
የኦሮሚያ ክልል የአየር ንብረት ለውጥና የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ምክትል ዴሬክተር አቶ ቦንሳ ያደሳ፤ ባለፈዉ ዓመት ብቻ በ11 የክልሉ ዞኖች የሰደድ እሳት በደን ላይ መድረሱን ገለፁ።