በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ክልል 11 ዞኖች ባለፈዉ ዓመት የሰደድ እሳት መነሳቱን ክልሉ አስታወቀ


በኦሮሚያ ክልል 11 ዞኖች ባለፈዉ ዓመት የሰደድ እሳት መነሳቱን ክልሉ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:31 0:00

የኦሮሚያ ክልል የአየር ንብረት ለውጥና የአካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ምክትል ዴሬክተር አቶ ቦንሳ ያደሳ፤ ባለፈዉ ዓመት ብቻ በ11 የክልሉ ዞኖች የሰደድ እሳት በደን ላይ መድረሱን ገለፁ።

XS
SM
MD
LG