በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በነፋስ መውጫ የጋራ የሃዘን ሥነ ሥርዓት ተካሄደ


በነፋስ መውጫ የጋራ የሃዘን ሥነ ሥርዓት ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:10 0:00

በደቡብ ጎንደር ነፋስ መውጫ ከተማ ቤተሰቦቻቸው በህወሓት ታጣቂዎች እንደተገደሉባቸው የገለፁ ቤተሰቦች የጋራ የሃዘን ሥነ ሥርዓት አካሄዱ። በነፋስ መውጫ የምትገኘው ዘጋቢያችን አስቴር ምስጋናው ዛሬ በተማው የተመለከተችውን በስልክ አካፍላናለች።

XS
SM
MD
LG