በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጭና ነዋሪዎች “የህወሓት ታጣቂዎች ፈፅመውብናል” ካሉት ጥቃት እንዳመለጡ ተናገሩ


የጭና ነዋሪዎች “የህወሓት ታጣቂዎች ፈፅመውብናል” ካሉት ጥቃት እንዳመለጡ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:32 0:00

በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ ጭና ተክለ ኃይማኖት ቀበሌ ነዋሪ የሆኑና “የህወሓት ታጣቂዎች ፈፅመውብናል” ካሉት ጥቃት እንዳመለጡ የሚናገሩ ነዋሪዎች የህወሓትን ምላሽ እንደማይቀበሉት ተናገሩ። የህወሓት ታጣቂዎች ከነሀሴ 24 ሌሊት አንስቶ ለአምስት ቀናት መቆየታቸውን እና ከዚያም ጥቃቱን እንደፈፀሙባቸው የትኛውም ገለልተኛ የሆነ አካል ወደ መንደራቸው ሄዶ ማጣራት የሚችለው ሃቅ ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG