በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የተፈናቃዮች ቁጥር ማሻቀቡን መንግሥት አስታወቀ


የተፈናቃዮች ቁጥር ማሻቀቡን መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

መንግሥት በአሸባሪነት የፈረጀውና ራሱን የትግራይ ወታደራዊ ኃይል እያለ የሚጠራው አካል ወደ አማራ ክልል ዘልቆ መግባቱን ተከትሎ ከአካባቢያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊዮን መብለጡን የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አደጋ መከላከል፣ ምግብ ዋስትናና ድጋፍ የሚፈልጉ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG