በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ትምህርት ይጀመራል ተባለ


በትግራይ ክልል ትምህርት ይጀመራል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:03 0:00

በትግራይ ክልል ከአንድ ዓመት እና ስድስት ወር በላይ ተቋርጦ የነበረው ትምህርት ይጀመራል ተብሏል። ትምህርት ለመጀመር ትምህርት ቤቶች ምዝገባ የጀመሩ ሲሆን። በጉዳዩ ላይ ተማሪዎች፣ ወላጆች እና የመምሕራንን አስተያየት ጠይቀናል።

XS
SM
MD
LG