በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጡት መግለጫ


ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጡት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

በተለያዩ ግንባሮች በተካሄዱ ውጊያዎች በሺዎች የሚቆጠሩ የህወሓትት ተዋጊዎችን እንደደመሰሰ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አስታወቀ፡፡ የሠራዊቱ የመከላከያ ግንባታ ሥራዎች አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ ሠራዊቱ በአራት አርሚ ተደራጅቶ ጥቃት ለመፈጸም ሞክሯል ባሉት የህወሓት ኃይል ላይ ድል መቀዳጀቱን ገልፀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG