በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከደቡብ ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ሲዘዋወር የነበረ አደንዛዥ ዕፅ ተያዘ


ከደቡብ ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ሲዘዋወር የነበረ አደንዛዥ ዕፅ ተያዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

ከደቡብ ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ ሲዘዋወር የነበረ 780 ኪሎ ግራም ካናቪስ የተሰኘ አደንዛዥ ዕፅ መያዙን የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የሃዋሳ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የአደንዛዥ ዕፁ ዝውውር መቆጣጠር አስቸጋሪ እየመሆነ መምጣቱንም አስረድተዋል።

XS
SM
MD
LG