በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የስፔስ ጄኔሬሽን አድቫይዘሪ ካውንስል የአፍሪካ አስተባባሪ ሆኖ የተመረጠው ትንሳኤ አለማየሁ ማነው?


የስፔስ ጄኔሬሽን አድቫይዘሪ ካውንስል የአፍሪካ አስተባባሪ ሆኖ የተመረጠው ትንሳኤ አለማየሁ ማነው?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:39 0:00

ትንሳኤ አለማየሁ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ የመካኒካል ምህንድስና ተማሪ ነው፡፡ በቅርቡ የስፔስ ጄኔሬሽን አድቫይዘሪ ካውንስል የአፍሪካ አስተባባሪ ሆኖ መመረጥ በተጨማሪም በአፍሪካ ሕዋ ኢንዱስትሪ አሥር ከ30 ዓመት በታች ያሉ ወጣቶች ተብሎም ተመርጧል፡፡ የተሰጠኝን ሹመት ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች ስለዘርፉ ይበልጥ መረጃ አግኝተው እንዲሳተፉ ለማገዝ የሚረዳኝ ነው ይላል፡፡

XS
SM
MD
LG