በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን የአፍጋኒስታኑ ጥቃት ዋጋ ያስከፍላል አሉ


ባይደን የአፍጋኒስታኑ ጥቃት ዋጋ ያስከፍላል አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00

በአፍጋኒስታን ካቡል ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቅራቢያ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 13 የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ሃይሎች እና ከ90 በላይ አፍጋንስታናዊያን ሕይወታቸውን አጥተዋል፡፡ ይህን ተከትሎም የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን “ይሄንን ጥቃት ለፈጸማችሁ እና አሜሪካንን ለመጉዳት ምኞት ያላችሁ ሰዎች፣ ይህንን ተረዱት ይቅር አንላችሁም!” ሲሉ አጥቂዎቹን ዋጋ እንደሚያስከፍሏቸው ቃል ገብተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG