የክረምቱ ዝናብ በኢትዮጵያ አደጋዎች ደቅኗል
የክረምቱ ዝናብ በተለያዩ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች አደጋዎችን ሊያስከትል እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ አስታውቋል። በአዋሽ፣ በአባይ ተፋሰስ እና ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑት አካባቢዎች፣ በምዕራብ እና በመካከለኛ ኦሮምያ፣ በምዕራብ አማራና የደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በሚቀጥሉት 10 ቀናት ከባድ እና ነጓድጓዳማ ዝናብ እንደሚጠበቅ ኤጀንሲው አመልክቷል። ኅብረተሰቡ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሆኖ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ