በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የክረምቱ ዝናብ በኢትዮጵያ አደጋዎች ደቅኗል


የክረምቱ ዝናብ በኢትዮጵያ አደጋዎች ደቅኗል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:38 0:00

የክረምቱ ዝናብ በተለያዩ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች አደጋዎችን ሊያስከትል እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ አስታውቋል። በአዋሽ፣ በአባይ ተፋሰስ እና ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑት አካባቢዎች፣ በምዕራብ እና በመካከለኛ ኦሮምያ፣ በምዕራብ አማራና የደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በሚቀጥሉት 10 ቀናት ከባድ እና ነጓድጓዳማ ዝናብ እንደሚጠበቅ ኤጀንሲው አመልክቷል። ኅብረተሰቡ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሆኖ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።

XS
SM
MD
LG