የክረምቱ ዝናብ በኢትዮጵያ አደጋዎች ደቅኗል
የክረምቱ ዝናብ በተለያዩ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች አደጋዎችን ሊያስከትል እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ አስታውቋል። በአዋሽ፣ በአባይ ተፋሰስ እና ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑት አካባቢዎች፣ በምዕራብ እና በመካከለኛ ኦሮምያ፣ በምዕራብ አማራና የደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በሚቀጥሉት 10 ቀናት ከባድ እና ነጓድጓዳማ ዝናብ እንደሚጠበቅ ኤጀንሲው አመልክቷል። ኅብረተሰቡ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሆኖ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 05, 2022
ሸዋሮቢት ውስጥ ስድስት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
-
ጁላይ 05, 2022
መንግሥት በወለጋ ያለውን የፀጥታ ኃይሎችን ቁጥር እንዲጨምር ኢሰመኮ ጠየቀ
-
ጁላይ 05, 2022
በቄለም ወለጋ የተገደሉ ሰዎችን አስክሬን በመቅበር ላይ መሆናቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ
-
ጁላይ 01, 2022
በኢትዮጵያ ድንበር የተነሳው አለመስማማት ሰፊ ውጥረት ፈጥሯል
-
ጁላይ 01, 2022
የቶሌ ጥቃት ተፈናቃዮች ድጋፍ እየጠየቁ ነው
-
ጁን 30, 2022
በአደራዳሪዎች ጉዳይ የመንግሥትና የህወሓት ውዝግብ