የክረምቱ ዝናብ በኢትዮጵያ አደጋዎች ደቅኗል
የክረምቱ ዝናብ በተለያዩ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች አደጋዎችን ሊያስከትል እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሜትሮሎጂ ኤጀንሲ አስታውቋል። በአዋሽ፣ በአባይ ተፋሰስ እና ለጎርፍ ተጋላጭ በሆኑት አካባቢዎች፣ በምዕራብ እና በመካከለኛ ኦሮምያ፣ በምዕራብ አማራና የደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ላይ በሚቀጥሉት 10 ቀናት ከባድ እና ነጓድጓዳማ ዝናብ እንደሚጠበቅ ኤጀንሲው አመልክቷል። ኅብረተሰቡ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ሆኖ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስቧል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ