በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዋሽና በዋቤ ሸበሌ ወንዞች ተፋሰሶች ልማት ለመሥራት የጋራ ምክር ቤት ተቋቋመ


በአዋሽና በዋቤ ሸበሌ ወንዞች ተፋሰሶች ልማት ለመሥራት የጋራ ምክር ቤት ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

በምሥራቃዊ ኢትዮጵያ የሚገኙ አሥር ዩኒቨርሲቲዎች በአዋሽና በዋቤ ሸበሌ ወንዞች ተፋሰሶች ልማት ላይ አብረው ለመሥራት የጋራ ምክርቤት አቋቁመዋል። ወደ ሃያ ሚሊዮን የሚሆን ሰው በሚኖርባቸው የሁለቱ ተፋሰሶች አካባቢዎች የውኃ እጥረት እንዳለና በክረምትም በጎርፍ የሚጠቁ መሆናቸው ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG