በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ክፍያ ያልተጠናቀቀላቸው ምርጫ አስፈፃሚዎች ቅሬታ አሰሙ


ክፍያ ያልተጠናቀቀላቸው ምርጫ አስፈፃሚዎች ቅሬታ አሰሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:44 0:00

በኢትዮጵያ ጠቅላላ ምርጫ ላይ የሠሩ አንዳንድ የምርጫ አስፈፃሚዎችና ታዛቢዎች ቦርዱ ሙሉ ክፍያ አልፈፀመልንም ሲሉ ቅሬታ አሰምተዋል። የቦርዱ የኮምዩኒኬሽንስ ፅህፈት ቤት ክፍያው ሙሉ በሙሉ ያልተፈፀመው “የንብረት ርክክብ ባለመጠናቀቁና በጀት በመዘጋቱ ነው" ብሏል።

XS
SM
MD
LG