በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድሬዳዋ አስተዳደር 3መቶ መደብሮችንና 13 መጋዘኖችን መዝጋቱን አስታወቀ


የድሬዳዋ አስተዳደር 3መቶ መደብሮችንና 13 መጋዘኖችን መዝጋቱን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:52 0:00

የድሬዳዋ አስተዳደር በምግብ ውጤቶች ላይ ያላግባብ ዋጋ ጨምረው እየሸጡ ነው ያላቸውን 300 ገደማ መደብሮችንና 13 መጋዘኖችን መዝጋቱን አስታወቀ። አስተዳደሩ ከአምራቾች፣ አከፋፋዮችና ቸርቻሪዎች ጋር ውይይት ያደረጉ ሲሆን የፊታችን ሰኞ በተወሰኑ የምግብ ነክ ምርቶች ላይ ተመጣጣኝ ነው የተባለ ዋጋ ይፋ ይደረጋል ተብሏል። የፌደራሉ ማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ባለስልጣን የሐምሌ ወር የምግብ ነክ ውጤቶች ዋጋ በ24 በመቶ ገደማ እንዳሻቀበ አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG