No media source currently available
በዛሬው ዕለት ከጎንደር ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት የተበረከተለት የሙዚቃው ሰው ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)፤ “ከሁለት ዐሥርት ዓመታት በላይ እየተሻገረ ባለ ሙዚቃዊ ተፅኖ ለትውልድ ተምሳሌት መሆን የቻለ ” እና “ስለ ሃገር ብሔራዊ ክብር በሥራዎቹ የተሟገተ” በሚል ተወድሷል።