በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን የክብር ዶክትሬት ተሰጠው


አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን የክብር ዶክትሬት ተሰጠው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:22 0:00

በዛሬው ዕለት ከጎንደር ዩኒቨርስቲ የክብር ዶክትሬት የተበረከተለት የሙዚቃው ሰው ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ)፤ “ከሁለት ዐሥርት ዓመታት በላይ እየተሻገረ ባለ ሙዚቃዊ ተፅኖ ለትውልድ ተምሳሌት መሆን የቻለ ”  እና “ስለ ሃገር ብሔራዊ ክብር በሥራዎቹ የተሟገተ” በሚል ተወድሷል።

XS
SM
MD
LG