በኢትዮጵያ የማንበብ ባህል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱ ምክንያታዊና የሰከነ ማህበርን ለመፍጠር፣ እንዲሁምበዕውቀት ላይ የተመሰረተ ኢኮኖሚን ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት አዳጋች ያደርገዋል። ይህን ችግር ያስተዋሉነዋሪነታቸው በዩናይትድስቴትስና በአውሮፓ የሆነ ሶስት ኢትዮጵያውያን ባቋቋሙት ግዙፍ የተሰኘ የቴክኖሎጂ ተቋምየግለሰቦችን የማንበብ ባህልን የሚያዳብር፣ ደራሲዎች ደግሞ በቀላል ወጪ ስራዎቻቸውን ለአንባቢ እንዲያደርሱየሚያግዝ አፍሮ ሪድ የሞባይል መተግበሪያ ሰርተው አቅርበዋል። መተግበሪያው ለህፃናትና ለአዋቂ የሚሆኑ መፅሃፎችንበነፃና በግዢ የሚያቀርብ ሲሆን የማንበቢያ ግዜ ለሌላቸው ደግሞ በድምፅ ተቀርፀው መስማት እንዲቻሉም ያደርጋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ