በኢትዮጵያ የማንበብ ባህል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱ ምክንያታዊና የሰከነ ማህበርን ለመፍጠር፣ እንዲሁምበዕውቀት ላይ የተመሰረተ ኢኮኖሚን ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት አዳጋች ያደርገዋል። ይህን ችግር ያስተዋሉነዋሪነታቸው በዩናይትድስቴትስና በአውሮፓ የሆነ ሶስት ኢትዮጵያውያን ባቋቋሙት ግዙፍ የተሰኘ የቴክኖሎጂ ተቋምየግለሰቦችን የማንበብ ባህልን የሚያዳብር፣ ደራሲዎች ደግሞ በቀላል ወጪ ስራዎቻቸውን ለአንባቢ እንዲያደርሱየሚያግዝ አፍሮ ሪድ የሞባይል መተግበሪያ ሰርተው አቅርበዋል። መተግበሪያው ለህፃናትና ለአዋቂ የሚሆኑ መፅሃፎችንበነፃና በግዢ የሚያቀርብ ሲሆን የማንበቢያ ግዜ ለሌላቸው ደግሞ በድምፅ ተቀርፀው መስማት እንዲቻሉም ያደርጋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 20, 2024
የኮረም ከተማ አስተዳደር እና የትግራይ ክልል በወታደራዊ ትንኮሳ ተካሰሱ