በኢትዮጵያ የማንበብ ባህል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱ ምክንያታዊና የሰከነ ማህበርን ለመፍጠር፣ እንዲሁምበዕውቀት ላይ የተመሰረተ ኢኮኖሚን ለመገንባት የሚደረገውን ጥረት አዳጋች ያደርገዋል። ይህን ችግር ያስተዋሉነዋሪነታቸው በዩናይትድስቴትስና በአውሮፓ የሆነ ሶስት ኢትዮጵያውያን ባቋቋሙት ግዙፍ የተሰኘ የቴክኖሎጂ ተቋምየግለሰቦችን የማንበብ ባህልን የሚያዳብር፣ ደራሲዎች ደግሞ በቀላል ወጪ ስራዎቻቸውን ለአንባቢ እንዲያደርሱየሚያግዝ አፍሮ ሪድ የሞባይል መተግበሪያ ሰርተው አቅርበዋል። መተግበሪያው ለህፃናትና ለአዋቂ የሚሆኑ መፅሃፎችንበነፃና በግዢ የሚያቀርብ ሲሆን የማንበቢያ ግዜ ለሌላቸው ደግሞ በድምፅ ተቀርፀው መስማት እንዲቻሉም ያደርጋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ