ኦቲዝምና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ስላሉባቸው ህፃናት ያለው ግንዛቤ አሁንም አናሳ መሆኑን ተከትሎ ማህብረሰቡን ግንዛቤ ከማስጨበጥ አንስቶ ወላጆች እነዚህ አይነት እክሎች ያሉባቸውን ልጆች እንዴ መርዳት ይችላሉ በሚል ሀሳብ ዙሪያ ጠለቅ ያለ እውቀት የሚያስጨብጥ መፅሃፍ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር ውስጥ ቋንቋ ታትሞ ገበያ ላይ ውሏል። ይህን 'ሁሉም በአንድ' የተሰኘ መፅሃፍ የፃፈችው የአይምሮ ህክምና ባለሙያና መምህር የሆነችው መአዛ መንክር ስትሆን ስመኝሽሽ የቆየ ኦቲዝም ያለባቸውን ልጆች ለውጤት ማብቃት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ አነጋግራታለች፣ ቀጥሎ ይቀርባል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 18, 2024
የጫት ገበያ የተዳከመባቸው የምስራቅ ኢትዮጵያ አርሶ አደሮች
-
ዲሴምበር 18, 2024
ህወሓት አዲስ ሰላማዊ የፖለቲካዊ ትግል ለማካሔድ መወሰኑ ዶክተር ደብረ ጽዮን ገለጹ
-
ዲሴምበር 18, 2024
በአማራ ክልል በመንግሥት አስተባባሪነት የተጠራ ነው የተባለ ሰልፍ ተካሄደ
-
ዲሴምበር 18, 2024
በወራ ጃርሶ ወረዳ ቡና ለመጠጣት የተሰባሰቡ ሰዎች በፍንዳታ መጎዳታቸውን ቤተሰቦች ገለጹ
-
ዲሴምበር 18, 2024
ሁለት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በድጋሚ ታገዱ
-
ዲሴምበር 17, 2024
ሂዩማን ራይትስ ዋች የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኅይሎችን ሴቶችን በመድፈር ወንጀል ከሰሰ