ኦቲዝምና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ስላሉባቸው ህፃናት ያለው ግንዛቤ አሁንም አናሳ መሆኑን ተከትሎ ማህብረሰቡን ግንዛቤ ከማስጨበጥ አንስቶ ወላጆች እነዚህ አይነት እክሎች ያሉባቸውን ልጆች እንዴ መርዳት ይችላሉ በሚል ሀሳብ ዙሪያ ጠለቅ ያለ እውቀት የሚያስጨብጥ መፅሃፍ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር ውስጥ ቋንቋ ታትሞ ገበያ ላይ ውሏል። ይህን 'ሁሉም በአንድ' የተሰኘ መፅሃፍ የፃፈችው የአይምሮ ህክምና ባለሙያና መምህር የሆነችው መአዛ መንክር ስትሆን ስመኝሽሽ የቆየ ኦቲዝም ያለባቸውን ልጆች ለውጤት ማብቃት በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ አነጋግራታለች፣ ቀጥሎ ይቀርባል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 28, 2023
የሳዑዲ መንግሥት ቍርጥ ምንዳ እና ማበረታቻ ለኢትዮጵያውያን
-
ማርች 27, 2023
የዳያስፖራ ድርጅቶች ለጠቅላይ ሚንስትሩ የጻፉት ግልጽ ደብዳቤ
-
ማርች 27, 2023
ሕይወቱን ለብዙኀ ሕይወት የሰጠ ዐቃቤ ፍጥረት
-
ማርች 23, 2023
ዘሪሁን አስፋው የስነ ጽሁፍ ሊቅ
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም