በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከ30 ሚሊየን በላይ ብር ስላሰባሰበው የትውልደ- ኢትዮጵያኑ ልዩ ዘመቻ


ከ30 ሚሊየን በላይ ብር ስላሰባሰበው የትውልደ- ኢትዮጵያኑ ልዩ ዘመቻ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:40 0:00

መኖሪያቸውን በተለይ በዩናይትድ ስቴትስ ያደረጉ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን የእስልምና እምነት ተከታዮች ያስተባበሩት ለየት ያለ የገንዘብ ማሰባሰቢያ መርሀ ስነስርዓት ተካሄዷል። በዋነኝነት በማህበራዊ መገናኛዎች እና በይነ መረብ አውታሮች ላይ በተደረገው ስነስርዓት ትውልደ ኢትዮጵያዊያኑ ፣ በሚሊየን የሚቆጠር ብር በአባይ ወንዝ ላይ ግድብ እየገነባች ላለችው ሀገራቸው አበርክተዋል።

XS
SM
MD
LG